Modern Tenders
Tenders Browse Topics Saved Tenders My Alerts Alert Settings Contact Us

ብጣሪ ገብስ /ተረፈ ምርት/

Oromia Agricultural Cooperatives Federation Limited Asela Malt Factory
📍 ከጀርመን አደባባይ ወደ ሚካኤል አደባባይ በሚወስደው መንገድ ላይ አድማስ ኮሌጅ አጠገብ በሚገኘው ህንፃ ላይ 2ኛ ፎቅ, Oromia
● Closed
Summary

በኦሮሚያ ግብርና ህብረት ስራ ማህበራት ፌዴሬሽን ኃ/የተወሰነ አሰላ ብቅል ፋብሪካ በጎተራ ተከማችቶ የሚገኘውን 3,000 /ሶስት ሺህ/ ኩንታል 3ኛ ደረጃ ብጣሪ ገብስ /ተረፈ ምርት/ ውል እንደተዋዋለ ሙሉ ክፍያውን በቅድሚያ ፈጽሞ በሃያ (20) ቀናት ውስጥ ሊያነሳ ለሚችል ገዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

Tender Facts
Published On2025-04-28
Closing On2025-05-05 21:00
RegionOromia
SourceAddis Zemen
Browse Related Tenders
🔒

Sign in to view full tender details

The full description, tender documents, contact information and financial details are available to subscribers.