ብጣሪ ገብስ /ተረፈ ምርት/
Oromia Agricultural Cooperatives Federation Limited Asela Malt Factory
📍 ከጀርመን አደባባይ ወደ ሚካኤል አደባባይ በሚወስደው መንገድ ላይ አድማስ ኮሌጅ አጠገብ በሚገኘው ህንፃ ላይ 2ኛ ፎቅ, Oromia
● Closed
Summary
በኦሮሚያ ግብርና ህብረት ስራ ማህበራት ፌዴሬሽን ኃ/የተወሰነ አሰላ ብቅል ፋብሪካ በጎተራ ተከማችቶ የሚገኘውን 3,000 /ሶስት ሺህ/ ኩንታል 3ኛ ደረጃ ብጣሪ ገብስ /ተረፈ ምርት/ ውል እንደተዋዋለ ሙሉ ክፍያውን በቅድሚያ ፈጽሞ በሃያ (20) ቀናት ውስጥ ሊያነሳ ለሚችል ገዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2025-04-28
Closing On2025-05-05 21:00
RegionOromia
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More