በቆሎ ሽያጭ
Ethiopian Business Corporation
📍 ደብረዘይት መንገድ ከኢትዮጵያ ንገድ ባንክ ጠመንጃ ያዥ ቅርንጫፍ ፊት ለፊት, Addis Ababa
● Closed
Summary
በኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የእህልና ቡና ንግድ ዘርፍ መጠኑ 200,000 ኩ/ል 1ኛ ደረጃ በቆሎ በአዲስ አበባ፣ አዳማ፣ መቀሌ፣ ነቀምት እና ሻሽመኔ መጋዘን የሚገኝ ሲሆን ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ላላቸው ድርጅቶች ብቻ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2025-04-28
Closing On2025-05-19 06:23
RegionAddis Ababa
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More