ለመኖሪያ እና ለድርጅት ቦታዎች ሽያጭ
D/Tabor City and Infrastructure Department
📍 ደ/ታቦር ከተማ, Amhara
● Closed
Summary
የደ/ታቦር ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነገገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 መሰረት በ2017 በጀት ዓመት 3ኛ ዙር የጨረታ ሊዝ ጨረታ ለመኖሪያ 44 እና ለድርጅት 3 በድምሩ 47 ቦታዎችን በጨረታ ለተጫራቾች ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡
Tender Facts
Published On2025-04-30
Closing On2025-05-11 21:00
RegionAmhara
SourceAddis Zemen
Browse Related Tenders
More