የተለያዩ ስማርትና በተን ስልኮች ሽያጭ
Ethiopian Customs Commission Assosa Head Office
📍 አሶሳ, Benishangul-Gumuz
● Closed
Summary
የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን አሶሳ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት በጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 አንቀጽ 61 እና 62 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው የተወረሱ የተለያዩ ስማርትና በተን ስልኮችን በሶስተኛ ዙር ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
Tender Facts
Published On2025-05-16
Closing On2025-05-20 21:00
RegionBenishangul-Gumuz
SourceAddis Zemen
Keywords
More