የቁም ባህር ዛፎች ሽያጭ
Ethiopian Heritage Trust Association
📍 ቦሌ ማተሚያ ፊትለፊት በሚገኘው የማሕበሩ ዋና መስሪያ ቤት, Addis Ababa
● Closed
Summary
የኢትዮጵያ ቅርስ ባለአደራ ማሕበር በሚያስተዳደርው በእንጦጦ የተፈጥሮ ፓርክ ውስጥ ባሉ ሁለት የተለያዩ ቦታዎች የሚገኙ ለተለያየ አገልግሎት የሚውል መጠኑ 979.7 ሜትር ኩብ የቁም ባህር ዛፎችን ባሉበት ሁኔታና ቦታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
Tender Facts
Published On2025-07-13
Closing On2025-07-18 21:00
RegionAddis Ababa
SourceReporter
Browse Related Tenders
More