የፅዳት እቃ እና ሌሎችም
Oromo B/Zone Regional Office in Abkme
📍 ጨፋ ሮቢት ከተማ ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ መስመር 300 ኪ/ሜ ላይ እንገኛለን።, Amhara
● Closed
Summary
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን የጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር ገንዘብ /ጽቤት በ2018 በጀት አመት በመደበኛ በጀት ለሚገዛቸው የእስቴሽነሪ ማቴሪያሎች፣ ፈርኒቸር፣ የፅዳት እቃ፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የመኪና ማቴሪያል ግዥ ህጋዊ ፍቃድ ካላቸው ድርጅቶች ላይ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2025-08-19
Closing On2025-09-03 00:00
RegionAmhara
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More