የመጋዘን ኪራይ አገልግሎት ግዥ
National Election Board of Ethiopia
📍 ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ ካለው ዋና መ/ ቤት, Addis Ababa
● Closed
Summary
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር የሚገኝ ብዛት ሁለት መጋዘን እያንዳንዱ የግቢው ስፋት ቢያንስ 2500 ካሬ የሆነ እና የመጋዘን ስፋት ቢያንስ 2200 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2025-09-01
Closing On2025-09-19 00:00
RegionAddis Ababa
SourceAddis Zemen
Browse Related Tenders
More