የመኪና ጥገና
Shone City Finance Office
📍 በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን, Central Ethiopia Regional State
● Closed
Summary
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ሾኔ ከተማ አስ/ር የሾኔ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ፅ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለእናቶችና ህፃናት አገልግሎት የሚሰጥ አምቡላንስ መኪና በአደጋ ምክንያት ተበላሽቶ የቆመ ስለሆነ በመኪና ጥገና ዘርፍ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸውን ተጫራቾች በሃገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ሙሉ ስራውን ማሰራት ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2025-09-10
Closing On2025-09-24 11:23
RegionCentral Ethiopia Regional State
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More