የጥበቃ አገልግሎት ግዥ
Ethiopian electricity
📍 ኮተቤ ብረታብረት ፊት ለፊት በሚገኘው በምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን የሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት የንብረት እና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 114, Addis Ababa
● Closed
Summary
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮተቤ ብረታ ብረት ፋብሪካ ፊት ለፊት ለሚገኘው ዋናው መ/ቤት፤ ሜክሲኮ እና ለገሃር አካባቢ ለሚገኙ ግቢዎች የሦስተኛ ወገን የጥበቃ አገልግሎት ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ፣ ፍቃድ እና ልምድ ካላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መፈፀም ይፈልጋል::
Tender Facts
Published On2025-10-14
Closing On2025-10-28 00:00
RegionAddis Ababa
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More