የኮንስትራክሽን መሣሪያዎች ኪራይ አገልግሎት ግዥ
Ethiopian electricity
📍 ኮተቤ ብረታብረት ፊት ለፊት በሚገኘው በምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን የሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት የንብረት እና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 114, Addis Ababa
● Closed
Summary
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በምስራቅ ሸዋ ዞን በአዳሚ ቱሉ ጂዶ ኮምቦልቻ ወረዳ ከአዲስ አበባ 183 ኪሜ እርቀት ላይ ለሚገኘው ለአሉቶ ጂኦተርማል ፕሮጀክት የሚያገለግሉ የኮንስትራክሽን መሣሪያዎች ኪራይ አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ ግዥውን መፈፀም ይፈልጋል::
Tender Facts
Published On2025-11-01
Closing On2025-11-10 00:00
RegionAddis Ababa
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More