የደንብ ልብስ እና ሌሎችም ግዥ
Addis Ababa City Administration Driver and Vehicle Licensing and Control Authority, Mi Kura Office
📍 ከእያት አደባባይ ወደ ሎሚኩራ ከከተማ በሚወስደው መንገድ ካሊድ ህንፃ ላይ 3ኛ ፎቅ, Addis Ababa
● Closed
Summary
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ለሚ ኩራ ቅ/ጽ/ቤት የደንብ ልብስ፣ ለህንፃ ቁሳቁስ ዕድሳት ጥገና፣ ኤሌክትሮኒክስና ፈርኒቸር በዓመት ውል ተገብቶ የሚሰራ እና ሌሎች አላቂ (የፅዳት) ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት እና ማሰራት ይፈልጋል::
Tender Facts
Published On2025-11-14
Closing On2025-11-24 15:12
RegionAddis Ababa
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More