የኦዲት ሥራ
Ethiopian Evangelical Churches Association
📍 ወደ ቄራ በሚወስደው ሳር ቤት ኦሮሚያ ቢሮ ፊት ለፊት በሚገኘው ሳልቫቶሪ ዲቪቲ በሚያስገባው አስፋልት 200 ሜትር ገባ ብሎ, Addis Ababa
● Closed
Summary
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት /ኢወአክኀ/ ጽ/ቤት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰራ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናትን የሚያስተባብር ኅብረት ሲሆን እ.ኤ.አ ከjanuary 1/2025 - December 31/2025 ዓ.ም ያለውን የዋና ቢሮ ሂሳብ በውጪ ኦዲተር አስመርምሮ እ.ኤ.አ ለMarch 2026 ለጠቅላላ ጉባኤ ለማቅረብ ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2025-12-03
Closing On2025-12-11 16:13
RegionAddis Ababa
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More