የአትሌቶች የምግብ አቅርቦት ግዥ
Oromia Forest and Wildlife Organization
📍 አራዳ ክ/ከተማ፤ ወረዳ 07፤ ቀበና ኦይል ሊቢያ አጠገብ, Addis Ababa
● Closed
Summary
የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት እንጦጦ ላይ ባስገነባዉ አዲሱ የአትሌቲክስ መንደር ዉስጥ ለሚገኙና ብዛታቸዉ 46 ለሚሆኑ አትሌቶችና አሠልጣኞቻቸዉ ካምፕ ዉስጥ በመቀመጥ የምግብ አገልግሎት የሚሰጡ ሆቴሎች፣ ድርጅቶች ማህበራትና ግለሰቦችን በጨረታ አወዳድሮ ለ6 ወር ለማሰራት ይፈልጋል::
Tender Facts
Published On2025-12-09
Closing On2025-12-23 00:00
RegionAddis Ababa
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More