የጓሮ አትክልት ዘር ግዥ
RTN Ethiopia Organization
📍 ዲላ ከተማ ከዲላይት ኢንተርናሽናል ሆቴል 100 ሜትር ገባ ብሎ, Addis Ababa
● Closed
Summary
አር ቲ ኤን ኢትዮጵያ ድርጅት ከዩኒሴፍ ጋር በአጋርነት የሚሠራ መንግስታዊ ያልሆነ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በበጀት ዓመቱ ዕቅድ መሠረት በፕሮጀክቱ ላቀፋቸው ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች የተለያዩ ጓሮ አትክልት ዘር አይነት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::
Tender Facts
Published On2026-02-07
Closing On2026-02-18 11:42
RegionAddis Ababa
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More