የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና መስጫ ቁሳቁሶች ግዥ
Ethiopian Red Cross Society, Addis Ababa Branch Office
📍 በጉርድ ሾላ በሚገኘው ሳሊህተ ምህረት ቤተክርስያን ፊት ፊት ስፌት ድራር ሞል አጠገብ በሚገኘዉ የማህበሩ መሰብሰቢያ አደራሽ, Addis Ababa
● Closed
Summary
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና መስጫ ቁሳቁሶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2026-02-18
Closing On2026-03-04 00:00
RegionAddis Ababa
SourceReporter
Browse Related Tenders
More