የካፌና ሬስቶራንት የአገልግሎት መስጫ ህንጻ ኪራይ
Debre Markos University
📍 የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ , Amhara
● Closed
Summary
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ካምፓስ ባዘጋጀው የካፌና ሬስቶራንት የአገልግሎት መስጫ ህንጻ 843 ለተማሪዎች አገልግሎት እንዲሰጡ በኪራይ ህንጻ ለማከራየት በካፌና ሬስቶራንት ዘርፍ የንግድ ፈቃድ ያላቸውን በማወዳደር ለሦስት አመት ማከራየት ይፈልጋል::
Tender Facts
Published On2026-03-13
Closing On2026-03-23 16:12
RegionAmhara
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More