የታሸገ ውሃ እና ሌሎችም ግዥ
Ethiopian Red Cross Society Addis Ababa Branch Office
📍 በጉርድ ሾላ በሚገኘው ሳሊህተ ምህረት ቤተክርስያን ፊት ፊት ስፌት ድራር ሞል አጠገብ በሚገኘዉ የማህበሩ መሰብሰቢያ አደራሽ, Addis Ababa
● Closed
Summary
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የምግብ ነክ ቁሳቁሶችን የታሸገ ውሃ 0.6 ሊትር, ዳይጄስቲቭ ብስኩት 20 ግራም እና የህፃናት ወተት (formula milk) 400 ግራም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2026-03-26
Closing On2026-04-03 00:00
RegionAddis Ababa
SourceReporter
Keywords
Browse Related Tenders
More