የተሽከርካሪዎችን ጥገና ሥራ አገልግሎት
Oromia Roads and Logistics Bureau
📍 ኦሮሚያ ሕንፃ አጠገብ የቢሮው ሕንፃ 3ኛ , Addis Ababa
● Closed
Summary
የኦሮሚያ መንገዶችና ሎጂስቲክስ ቢሮ (ኢ.መ.ሎ.ቢ) የቀላልና ከባድ ተሽከርካሪዎችን ለአንድ ዓመት በኮንትራት ፍሬም ዎርክ ውል የተለያዩ ዓይነት ተሽከርካሪዎችን የጥገና ሥራ አገልግሎት የሚዉሉ በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ሙሉ አቅም ያለው ጋረዥ አወዳድሮ በኮንትራት ውል መግባት ይፈልጋል::
Tender Facts
Published On2026-04-17
Closing On2026-05-06 00:00
RegionAddis Ababa
SourceAddis Zemen
Browse Related Tenders
More