የአካል መርጃ መሳሪያዎች ግዥ
Central Ethiopia Regional Government Education Bureau.
📍 ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ, Central Ethiopia Regional State
● Closed
Summary
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ በ2018 ዓ.ም በዩኒሴፍ ፕሮግራም አዲስ ለሚቋቋሙ 6 የልዩ ፍላጎት /አካቶ ትምህርት/ መስጫ ማዕከላት ለማደራጀት የሚረዱ የአካል መርጃ መሳሪያዎች ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::
Tender Facts
Published On2026-05-07
Closing On2026-05-21 12:18
RegionCentral Ethiopia Regional State
CategoryMedical & Health
SourceAddis Zemen
Browse Related Tenders
More