የመኖሪያ ቤት ሽያጭ
Tsedey Bank S.A.
📍 ሜክሲኮ ሰንጋ ተራ ከሚገኘው ፀደይ ባንክ ዋናው መ/ቤት 9ኛ ፎቅ, Addis Ababa
● Closed
Summary
ፀደይ ባንክ አ.ማ ለአቶ ግርማ አለባቸው ለሰጠው ብድር በመያዣ የያዘውን በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ የካርታ ቁጥር ኮ/ቀ/የማ/ን/መ/114/23359/00 በወ/ሪት ፈትያ አብራር ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን B+G+5 የመኖሪያ ቤት በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2026-05-07
Closing On2026-06-05 00:00
RegionAddis Ababa
CategoryConstruction
SourceReporter
Browse Related Tenders
More