የመሬት ሽያጭ
Abkeme is in the Oromo National Zone, in the Senbete City Administration, Senbete City and Infrastructure Development Office.
📍 ሰንበቴ ከተማ , Amhara
● Closed
Summary
በአብክመ በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በሰንበቴ ከተማ አስተዳደር የሰንበቴ ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት የጠቅላላ ስፋት 615 ካሬ ሜትር የሆነ አንድ ቦታ ለሆቴል አገልግሎት ብቻ የሚውል በመደበኛ ጨረታ አወዳድሮ በሊዝ ማስተላለፍ ይፈልጋል::
Tender Facts
Published On2026-05-13
Closing On2026-05-23 00:00
RegionAmhara
CategoryConstruction
SourceAddis Zemen
Browse Related Tenders
More