HDPE ግዥ
Department of Finance and Economic Cooperation of Oromo Zone
📍 ከሚሴ ከተማ , Amhara
● Closed
Summary
በአብክመ የኦሮሞ ዞን ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር መምሪያ በ2017 ዓ.ም ከ UNICEF ኢትዮጵያ በተገኘ በጀት ለውሃ መስመር ዝርጋታ አገልግሎት የሚውል HDPE ግዥን መስሪያ ቤታችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል፣
Tender Facts
Published On2025-04-14
Closing On2025-02-01 09:16
RegionAmhara
SourceAddis Zemen
Browse Related Tenders
More