የምግብ ግብአቶችን ለማቅረብና ለማጓጓዝ
Amhara Region Education Office
📍 ትምህርት ቢሮ 1ኛ ፎቅ , Amhara
● Closed
Summary
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ከመንግስት በተመደበ በጀት በሰሜን ጎንደር ለበየዳ ወረዳ እና በዋግ ህምራ ዞን ለሰቆጣ ዙሪያ ወረዳ ለተማሪዎች የምገባ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የምግብ ግብአቶችን ለማቅረብና ለማጓጓዝ በግልጽ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2025-04-14
Closing On2025-03-09 08:52
RegionAmhara
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More