የዜሮ ቁጥር ጠጠር ግዢ
Ethiopian Roads Administration Gonder Road Maintenance District
📍 ጎንደር ከተማ ቀበሌ 15 በሚገኘው የዲስትሪክቱ ቢሮ, Amhara
● Closed
Summary
በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጎንደር መንገድ ጥገና ዲስትሪክት ከአዘዞ - ጎንደር እያካሄደ ላለው የመንገድ ማሻሻያ ፕሮጀክት ግብአት የሚውል ደረጃውን የጠበቀ 8000 ሜትር ኪዩብ ዜሮ ቁጥር ጠጠር (aggregate fine) በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2025-04-14
Closing On2025-03-20 12:17
RegionAmhara
SourceAddis Zemen
Browse Related Tenders
More