የቤት ሽያጭ
በፍ/ባለመብት አቶ አብዲ ሚስባ እና በፍ/ባለዕዳ አቶ መኩሪያ መኮንን መካከል ስላለው የፍርድ አፈጻጸም የፈዴራል ፍ/ቤቶች ቦፍርድ አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት የቦታው ስፋት 20.88 ካ/ሜ በሐራጅ ይሸጣል
የሐራጅ ሽያጭ
| በፍ/ባለመብትአቶ አብዲ ሚስባእና በፍ ባለዕዳአቶ መኩሪያ መኮንንመካከል ስላለው የፍርድአፈጻጸም ጉዳይ | የአዳማልዩ ዞን ከፍተኛፍርድ ቤት በኮ/መ/ቁ/36255 በ25/6/2013 ዓ/ምእና የፌዴራል መጀመሪያደረጃ ፍ/ቤትበመ ቁጥር/95291 በ13/09/2003 ዓ/ም በዋለውችሎት በሰጠው ትዕዛዝመሠረት በአዲስ ከተማክ/ከተማ ወረዳ 07 በድሮው ቀበሌ 32 የቤትቁጥር 1300 የሆነው ቤትበካ/ቁ/07/20//830 ቤቱያረፈበት 57.25 ካ/ሜበፕሮፖርሽን ከግቢው ለቤቱየሚደርሰው የቦታው ስፋት 20.88 ካ/ሜ በጠቅላላበፕሮፖርሽን ለግለሰቡ የሚደርሰውየቦታው ስፋት 78 ካ/ሜየመንገድ ጥናት ከጠቅላላግቢው ላይ 292.28 ካ/ሜየሚቆርጠው ከፍ/ባለዕዳየግንባታ ላይ ደግሞ 12.47 ካ/ሜ ይቀነሳልየቤቱ (የቦታው ከጠቅላላግቢው ላይ 153.51 ካ/ሜለአካባቢው ህበረተሰብ (Green Area) ውስጥ ያረፈ የሐራጅሽያጭ መነሻ ዋጋብር 572,000 (አምስት መቶሰባ ሁለት ሺህብር) የትራዛክሽን ታከስገዥ የሚከፍል መሆኑታውቆ መጋቢት 12 ቀን 2015 ዓ/ም በሐራጅይሸጣል፡፡ የተጫራቾች ምዝገባ
4:30 ሰዓት ተጀምሮየቀረቡ ተጫራቾች ተመዝግበውእንደተጠናቀቀ ወዲያውኑ ጨረታውየሚካሄድ ይሆናል፡፡ የሐራጁሽያጭ የሚካሄደው በፌዴራልፍርድ ቤቶች የፍርድአፈጻጸም ዳይሬክቶሬት የጨረታአዳራሽ ውስጥ ሲሆን፣ንብረቱን ተጫርተው ለመግዛትየሚፈልጉ ተጫራቾች ከጨረታውቀደም ብሎ ባሉትአራት የሥራ ቀናትውስጥ ባለመብቱ ለማስጎብኘት በሚመርጧቸው ሶስት የስራቀናት በፌ/ፍ/ቤቶችየፍርድ አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት ሐራጅ ክፍል ድረስከጠዋቱ በ3፡30 ብቻ በመገኘትና ባለመብቱበሚያቀርበው ትራንስፖርት ንብረቱንለመጎብኘት የሚችሉ ሲሆንእያንዳንዱ ተጫራች በሚጫረትበት ወቅት የንብረቱን ግምት 1/4 ኛውን በባንክ በተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ከ/4ኛአስበልጦም ሆነ አሳንሶየሚመጣ ተጫራች በጨረታውአይካፈልም፡፡ በጨረታው አሸናፊየሆነው ግለሰብ አሸናፊየሆነበትን ገንዘብ በአጠቃላይጨረታውን ከአሸነፈበት ቀንጀምሮ በ5 ቀናትውስጥ ገቢ | ማድረግአለበት፡፡ በተጨማሪ ተጫራቾችካፒታል ጌይን እናታከለ ስምን ይዛወርልኝየሚልን ጥያቄ፣ ሐራጁ | ጎድቶኛል የሚሉ ጥያቄዎችንዳይሬክቶሬቱ የማያስተናግድና በችሎትየሚጠየቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የፈዴራል ፍ/ቤቶችቦፍርድ አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት