ንብረት ሽያጭ
Oromia Cooperative Bank
📍 ቦሌ ሚካኤል/አቃቂ ቃሊት, Addis Ababa
● Closed
Summary
የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ አማ የሰጠ ብድር በብድር ውሉ መሠረት ስላልተከፈለ ባንኩ በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 97/90 መሰረት በተሰጠው ሥልጣን ለብድሩ መከፈል ዋስትና/መያዣ እንዲሆን ሥልጣን ባለው አካል የተመዘገበውንና ያሳገደውን ንብረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በመሸጥ ገንዘቡን ወደ ተበዳሪዎች የብድር ዕዳ ገቢ ለማድረግ ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2025-04-14
Closing On2025-05-01 21:00
RegionAddis Ababa
SourceAddis Zemen
Browse Related Tenders
More