የመኖሪያ ቤት ሽያጭ
Oromia Bank
📍 ዋና መ/ቤት ሕግ አገልግሎት, Addis Ababa
● Closed
Summary
ኦሮሚያ ባንክ አ.ማ ከዚህ ቀደም የእሑድ መጋቢት 21 ቀን 2017 ዓ.ም ተ.ቁ 4 ላይ ጨረታው የሚካሄደበት ቀን 23/08/2017 ዓ.ም ከ3፡00-4፡00 ተብሎ የተገለጸው እና በተ.ቁ 5 ላይ ጨረታው የሚካሄደበት ቀን 23/08/2017 ዓ.ም ከ5፡00- 6፡00 ተብሎ የተገለጸው በጽሁፍ ስህተት መሆኑን እየገለጽን ስህተቱ እንደሚከተለው የታረመ መሆኑን እናሳውቃለን።
Tender Facts
Published On2025-04-14
Closing On2025-05-02 18:00
RegionAddis Ababa
SourceAddis Zemen
Browse Related Tenders
More