ተሽከርካሪ ሽያጭ
Abyssinia Bank
📍 ቂርቆስ ክ/ከተማ፣ ለገሀር , Addis Ababa
● Closed
Summary
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘዉንና በሠንጠረዡ የተመለከተውን ተሽከርካሪ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 መሠረት ንብረቱን ባለበት ሁኔታና አሁን በሚገኝበት ይዞታ ላይ እንዳለ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2025-04-16
Closing On2025-04-29 15:00
RegionAddis Ababa
SourceReporter
Keywords
Browse Related Tenders
More