ስንዴ እና ሌሎችም ሽያጭ
አጋርፋ የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጅ
📍 ቦሌ በሚወስደው መንገድ አዲስ ህይወት ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው አላጌ/ግ/ቴ/ሙ/ት/ሥልጠና ኮሌጅ , Addis Ababa
● Closed
Summary
አጋርፋ የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጅ በ2017/2018 የምርት ዘመን ያመረተውን ኪንግ በርድ ስንዴ 3000(ሶሥት ሺህ ኩንታል)፤አዶሻ ገብስ 1000(አንድ ሺህ ኩንታል) ትራቭለር ገብስ 300(ሶስት መቶ ኩንታል) 1ኛ ደረጃ ዛላ በርበሬ 70(ሰባ ኩንታል)እና 2ኛ ደረጃ ዛላ በርበሬ 71.33(ሰባት አንድ ኩንታል ከ33/100) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
Tender Facts
Published On2026-07-03
Closing On2026-07-13 17:00
RegionAddis Ababa
CategoryMiscellaneous
SourceAddis Zemen
Keywords
Browse Related Tenders
More